The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የተለያዩ ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 1፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሸዋሮቢት
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የጨረታ ቁጥር 005/2013

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሰ/ሸዋ ዞን የቀወት ወረዳ የገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለቀወት ወረዳ ሴ/መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ለ2013 በጀት አመት የተለያዩ ግንባታ እና እቃ ግዥ/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ::

  • ሎት .1 አለሎ ቀበሌ ወንበር ጎጥ ቁ.2 የውሃ ታንከር ግንባታ ስራ
  • ሎት 2 ወክፈሌ ቀበሌ ጎድጓዲት ጎጥ ቁ.2 የውሃ ታንከር ግንባታ ስራ
  • ሎት 3 ብርብራና ገልገሎ ቀበሌ ገድር ጎጥ ቁ.2 የውሃ ታንከር ግንባታ ስራ
  • ሎት 4 አለሎ ቀበሌ ወንበርያ ጎጥ ቁ.1 የምንጭ አይን ውሃ ግንባታ ስራ
  • ሎት 5 ብርብራና ገልገሎ ቀበሌ ገድር ጎጥ ቁ.1 የምንጭ አይን ውሃ ግንባታ ስራ
  • ሎት 6 ወክፈሌ ቀበሌ ጎድጓዲት ጎጥ ቁ.1 የምንጭ አይን ውሃ ግንባታ ስራ
  • ሎት 7. አለሎ ቀበሌ ወንበርያ ጎጥ ቁ.3 የውሃ መስመር ዝርጋታ ስራ
  • ሎት 8 የእንስሳት መድሀኒት ግዢ

ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል።

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው።
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው።
  3. ከሎት 1 እስከ ሎት 7 ድረስ የሚወዳደሩ ተጫራቾች፡ የግዥው መጠን ከብር 500,000 በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑበት ሰርተፍኬት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  4. በሎት 8 የሚወዳደሩ ተጫራቾች የግዥው መጠን ከብር 200,000 በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑበት ሰርተፍኬት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  5. ከሎት1 እስከ ሎት 7 የሚወዳደሩ ተጫራቾች የታደሰ በደረጃ 10 እና ከዚያ በላይ በውሃ ነክ ስራ ተቋራጭ (WWC) ወይም በአርቲዢያን የታደሰ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  6. በሎት 8 የሚወዳደሩ ተጫራቾች የታደሰ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  7. ተጫራቾች ከ1-6 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  8. ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ::
  9. ከሎት 1 እስከ ሎት 7 የሚወዳደሩ ተጫራቾች የጨረታ ውድድሩ በጥቅል መሆኑን አውቀው ጨረታውን መሙላት ይጠበቅባቸዋል::
  10. በሎት 8 የሚወዳደሩ ተጫራቾች የጨረታው ውድድሩ በነጠላ መሆኑን አውቀው ጨረታውን መሙላት ይጠበቅባቸዋል።
  11. ማንኛውም ተጫራቾች ከላይ በተገለጸው ከሎት 1 እና ከሎት 8 ድረስ የሚወዳደሩ ተጫራቾች ለእያንዳንዳቸው ብር 20.000 (ሁለት ሺህ ብር) ብቻ የጨረታ ማስከበሪያ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል::
  12. ከሎት 1 እስከ ሎት 8 የሚወዳደሩ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያው የጨረታ ሰነዱ ጸንቶ ከሚቆይበት 40 ቀን በኋላ ለተጨማሪ 20 ቀን ፀንቶ የሚቆይ መሆነን አውቀው የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
  13. ከላይ ከሎት 1 እስከ ሎት 8 ተወዳድረው የሚያሸንፉ ተጫራቾች 10% የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መዋዋል የሚጠበቅባቸው ሲሆን አቅርቦቱን ላከናወኑበት) ክፍያ ሲጠይቁ በስማቸው የታተመ ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  14.  ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 19 ማግኘት ይቻላል።
  15. ከሎት 1 እስከ ሎት 7 የሚወዳደሩ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን ጨረታው 22ኛው ቀን ከቀኑ 4 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዛው እለት ከቀኑ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል። ነገር ግን ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የበዓል ቀን ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል።
  16.  በሎት 8 የሚወዳደሩ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት  ሲሆን ጨረታው 16ኛው ቀን ከቀኑ 4 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዛው ከቀኑ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል። ነገር ግን ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የበዓል ቀን ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል።
  17. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  18. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 19 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 033-864-0894/95 ማግኘት ይችላሉ።

የቀወት ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ት/ጽ/ቤት

ሸዋሮቢት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page