The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የግንባታ የአጥር ስራ

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 16፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በሰሜን ሸዋ በሞጃና ወደራ ወረዳ
Submission Date:ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግዥ እና ንብረት አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 16 ቀን 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ እና ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል በ16ኛው ቀን በ4፡30 ይከፈታል፡፡
የጨረታ መዝጊያው ቀን እሁድና ቅዳሜ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን 4፡00 ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በሰሜን ሸዋ በሞጃና ወደራ ወረዳ በሚገኘው የጋውና ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ለ2013 በጀት ዓመት ለተለያዩ የግንባታ አይነቶች የሚውሉ

  • የተለያዩ የግንባታ እቃዎችን፣
  • የግንባታ የአጥር ስራ
  • የቢሮ እቃ የጽዳት ፣
  • የህትመት
  • የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣
  • የኤሌክትሪክ መለዋወጫ እቃዎች
  • የተሽከርካሪ መለዋወጫ
  • የጀኔሬተር ጥገና የሞተር ጥገና ለድጋፍ ሰጭ እና
  • ለባለሙያተኞች የደንብ ልብስ በጋዜጣ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እና ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የም ትችሉ ሲሆን፡-

  1. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው፡፡
  2. የግዥ መጠን ብር 50 ሺህ እና በላይ ከሆነ ተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-2 የተጠቀሱትን እና ይጠቅማኛል የሚሉትን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4.  በግንባታ ዘርፍ ለሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች ከደረጃ /6/ በላይ የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. የእቃዎችን እና የግንባታ አይነት ዝርዝር መግለጫ /እስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ 50 ብር ብቻ በመክፈል ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ስር ደጋፊ የስራ ሂደት ከዋና ገንዘብ ያዝ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩብት ብር ወይም የእቃውን ወይም የግንባታውን ጠቅላላ ዋጋው 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤቱ መሂ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግዥ እና ንብረት አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 16 ቀን 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ እና ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል በ16ኛው ቀን በ4፡30 ይከፈታል፡፡
  9. በጥንቃቅን እና አነስተኛ ለተደራጁ ተጫራቾች በመመሪያው መሰረት ድጋፍ ይደረግላቸዋል፡፡
  10.  መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ 033 89 94 860 ወይም 09 20 86 72 19 ደውሎ መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  12. የጨረታ መዝጊያው ቀን እሁድና ቅዳሜ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን 4፡00 ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡
  13. አድራሻ በአብክመ የሰሜን ሸዋ ዞን ከደ/ብርሃን 100 ኪ.ሜ ወደ ደሴ መስመር ከሚወስደው መንገድ ጣርማ በር ዋሻ ወደ ም ዕራብ በ40 ኪ.ሜ ገባ ብሎ፡፡

በሰሜን ሸዋ በሞጃና ወደራ ወረዳ

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page