The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የህንፃ ቀለም ቅብ ሥር እና የብረት አጥር ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 001/2013

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ሥራ ት/ቤት

  • የጽህፈትና የጽዳት ዕቃ፣
  • የጥገና ዕቃዎች፣
  • የደንብ ልብስ ስራ፣
  • የመሬት ምንጣፍ፣
  • የህክምና ዕቃዎች፣
  • የመማሪያ ክፍል ወንበር፣
  • የህንፃ ቀለም ቅብ ሥራ፣
  • የብረት አጥር ስራ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለዚህ በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች፡

1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር፣ የምዝገባ የምስክር ወረቀት የአገር ውስጥ ገቢ የድጋፍ ደብዳቤ ማስረጃና እንዲሁም ለቀለም ቅብና ለብረት አጥር ስራ የምትወዳደሩ ከያዝነው ዓመት በፊት ያለ የሁለት ዓመት የስራ አፈጻጸም መያያዝ ይኖርበታል።

2.ለሚወዳደሩባቸው የአገልግሎት አይነቶች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሁሉም ሎቶች በመወዳደሪያ ሰነዱ ላይ የተጠቀሰውን በሲፒኦ ወይም በባንክ የተረጋገጠ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

3. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ስንግድ ባንክ ቁጥር 1000002565173 የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የሚያስችል ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በትምህርት ቤቱ አዲስ ህንፃ ላይ 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የፋይናንስ ክፍል ደረሰኝ በማስቆረጥ በዚሁ ፎቅ ላይ በሚገኘው ቢሮ ቁጥር 209 ከግዥ ክፍል የጨረታ ሰነዱን መግዛት የምትችሉና እስከ ጨረታ መዝጊያው ቀንና ሰዓት ድረስ ሰነድ ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

4. የጨረታ ሰነድ አቀራረቡ ቴክኒካል ሰነድ ኦርጅናል 1 ቴክኒካል ሰነድ ቅጂ፣ 1 የፋይናንሻል ሰነድ ኦርጅናል 1 የፋይናንሻል ሰነድ ቅጂ፣ እንዲሁም ሲፒኦ ለብቻው የታሸገ መሆን አለበት፡፡

5. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ መግለጽ የሚችሉት የጨረታውን ሰነድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከአስፈላጊው ማስረጃ ጋር በማያያዝ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰንጠረዥ እስከ ተቀመጠው የመዝጊያ ቀንና ሰዓት ድረስ ብቻ ነው።

6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ በማያያዝ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ከጨረታ ሰነዱ ጋር አብረው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

የዕቃ ግዥ

ተ.ቁየግዥው ዓይነት ሎት የጨረታ ማስከበሪያየጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀንየጨረታ  መዝጊያ ሰዓት የጨረታ መክፈቻ ሰዓት 
1የጽህፈትና የጽዳት ዕቃሎት15000.00ጥቅምት 23 ቀን 2013 ዓ.ምከጠዋቱ 4፡00 ሰዓትከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት
2የጥገና ዕቃዎችሎት25000.00ጥቅምት 23 ቀን 2013 ዓ.ምከሰዓት 8፡00 ሰዓትከሰዓት 8፡30 ሰዓት
3የደንብ ልብስሎት35000.00ጥቅምት 23 ቀን 2013 ዓ.ምከጠዋቱ 4፡00 ሰዓትከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት
4የመሬት ምንጣፍሎት45000.00ጥቅምት 23 ቀን 2013 ዓ.ምከሰዓት 8፡00 ሰዓትከሰዓት 8፡30 ሰዓት
5የህክምና ዕቃዎችሎት55000.00ጥቅምት 23 ቀን 2013 ዓ.ምከሰዓት 8፡00 ሰዓትከሰዓት 8፡30 ሰዓት
6የመማሪያ ክፍል ወንበርሎት85000.00ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ምከጠዋቱ 4፡00 ሰዓትከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት

የአገልግሎት ግዥ

ተ.ቁየግዥው ዓይነት ሎት የጨረታ ማስከበሪያየጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀንየጨረታ  መዝጊያ ሰዓት የጨረታ መክፈቻ ሰዓት 
1የህንፃ ቀለም ቅብ ሥርሎት-65000.00 ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ምከሰዓት 8፡00 ሰዓትከሰዓት 8፡30 ሰዓት
2የብረት አጥር ሥራሎት-75000.00 ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ምከጠዋቱ 4፡00 ሰዓትከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት

7.ተጫራቾች ናሙና እንዲያቀርቡ ለሚፈለግባቸው ወይም ለሚጠበቅባቸው ዕቃዎች ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

8. ጨረታው በተጠቀሱት ቀንና ሰዓት ከላይ በተገለጸው ሰዓት በግዥ ክፍሉ 2ኛ ፎቅ 209 ቁጥር ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሰነዶቹ ይከፈታሉ።

9.ትምህርት ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ መረጃ፡በስልክ ቁጥር 0115-584746/ 0115-584853 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል።

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲት ንግድ ሥራ ት/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page