የቦሌ ደ/ም/ቅ/ሚካኤልና ጻድቁ አቡነ ጎርጎርዮስ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባዔ አስተዳደር በቤተ ክርስቲያንኑ ቅጥር ግቢ ውስጥ አንድ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በማሰራት ላይ ይገኛል:: በአሁኑ ወቅት የግንባታው የመጀመሪያ ምዕራፍ የተጠናቀቀ በመሆኑ የሁለተኛውን ምዕራፍ (Phase lI) ለማሰራት ይፈልጋል።By admin / September 24, 2025 Invited Grades : ደረጃ አምስት እና ከዚያ በላይ, Place of Bid Competition : Addis Ababa Username Password Only fill in if you are not human Keep me signed in Register Read more